Translation is not possible.

በሰው እጅ ቢሆንማ...

لو كانت الأرزاق بيد البشر لمات الناس جوعا وعطشا

ሪዝቃችን በሰወች እጅ ቢሆን ኖሮ የሰው ልጅ በውሀጥምና ቀረሀብ ይሞት ነበር።

ولكن فضل الله ورحمه جعلها بيده ليتسنى لنا أن نعيش ونتنفس ونأكل من خيراته

ግና የአሏህ እዝነትና ችሮታ ሆኖ እንድንኖር እንድንተነፍስና እንድንመገብ አድርጎ ሪዝቅን በእጁ አደረገልን።

فلنحمد الله دائما على هذه النعمة العظيمه

ስለሆነም ለዚህ ትልቅ ፀጋ ሁሉም ዘላለማችንን አሏህን ማመስገን አለብን።

✍️نورالدين العرب

Send as a message
Share on my page
Share in the group