#ሁሉንም_እንስሳት፣ #ጉንዳንን_ጨምሮ #በእሳት_ማቃጠል_ስለመከልከሉ
#ክፍል_2
#ሐዲሥ 283 / 1610
ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል፤ በአንድ ጉዞ ላይ ከአላህ መልዕክተኛ ጋር ነበርን። ለጉዳያቸው ገለል አሉ። ሁለት ልጆች ያሏት አንዲት ወፍ አየን። ሁለቱን ልጆቿን ወሰድንባት። መጣችና ከበላያችን ታንዣባብ ጀመር። ነቢዩ መጡና፦ የዚህችን ወፍ ልጆች የወሰደ ማን ነው?" አሉ። እኛ ያቃጠልነውን የጉንዳን ማዕከልም ተመለከቱ። ማን አቃጠለው?" አሉ። "እኛ ነን" አልናቸው። "በእሳት የማቃጠል መብት ያለው የእሳት አምላክ ብቻ ነው" አሉን። (አቡ ዳውድ)
ከሐዲሡ የምንማራቸው ቁምነገሮች
1/ እንስሳትን ያለሸሪዓዊ አግባብ ማንገላታት ክልክል ስለመሆኑ፤
2/ እንስሳትን፣ ቅማልን ወይም ጉንዳንን እንኳ ሳይቀር በእሳት ማቃጠል ክልክል ነው።
3/ ኢስላም ከሰብአዊ መብት አልፎ ለእንስሳት መብት እንኳ ምን ያህል ተቆርቋሪነት እንደሚያሳይ ይህ እና መሰል የሐዲሥ ዘገባዎች ያመለክታሉ። በእርግጥም ለዓለማት በረከት፡ በእርግጥም ለዓለም እዝነት።
Umma Life
https://ummalife.com/MuslimEthio
ቴሌግራም/ telegram/
https://t.me/ethiomuslim_1
#ሁሉንም_እንስሳት፣ #ጉንዳንን_ጨምሮ #በእሳት_ማቃጠል_ስለመከልከሉ
#ክፍል_2
#ሐዲሥ 283 / 1610
ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል፤ በአንድ ጉዞ ላይ ከአላህ መልዕክተኛ ጋር ነበርን። ለጉዳያቸው ገለል አሉ። ሁለት ልጆች ያሏት አንዲት ወፍ አየን። ሁለቱን ልጆቿን ወሰድንባት። መጣችና ከበላያችን ታንዣባብ ጀመር። ነቢዩ መጡና፦ የዚህችን ወፍ ልጆች የወሰደ ማን ነው?" አሉ። እኛ ያቃጠልነውን የጉንዳን ማዕከልም ተመለከቱ። ማን አቃጠለው?" አሉ። "እኛ ነን" አልናቸው። "በእሳት የማቃጠል መብት ያለው የእሳት አምላክ ብቻ ነው" አሉን። (አቡ ዳውድ)
ከሐዲሡ የምንማራቸው ቁምነገሮች
1/ እንስሳትን ያለሸሪዓዊ አግባብ ማንገላታት ክልክል ስለመሆኑ፤
2/ እንስሳትን፣ ቅማልን ወይም ጉንዳንን እንኳ ሳይቀር በእሳት ማቃጠል ክልክል ነው።
3/ ኢስላም ከሰብአዊ መብት አልፎ ለእንስሳት መብት እንኳ ምን ያህል ተቆርቋሪነት እንደሚያሳይ ይህ እና መሰል የሐዲሥ ዘገባዎች ያመለክታሉ። በእርግጥም ለዓለማት በረከት፡ በእርግጥም ለዓለም እዝነት።
Umma Life
https://ummalife.com/MuslimEthio
ቴሌግራም/ telegram/
https://t.me/ethiomuslim_1