Çĕнĕ çулахне йывăçлăх

ትናንት 01/09/2016 ከጠዋቱ 4:00 ላይ ወደ ፍኖተ ሰላም ቅባ ጎጥ ፋኖ የወሰደው ኦፕሬሽን እጅግ ዘግናኝ ነበር።

ሙስሊሞች ከምቸት ብለውበት ወደሚኖሩባት የጎጃም ፍኖተ ሰላም ቅባ መንደር ድንገተኛ የጅምላ ጭፍጨፋ ኦፕሬሽን ያደረገው የፋኖ ቡድን በመንደሩ ያገኛቸውን ዘጠኝ (9) ሙስሊሞች ጨፍጭፎ መከለከያ ሲደርስበት መልሶ ወደ በርሃ ገብቷል።

በአንቀልባ የተዛለ የእስላም ልጅ ወንድ ከሆነ ግደለው! የሚል አመራር ሲሰጡም ተሰምቷል‼

--

image
Хыпар пек ярас
Ман тетелӗ питра пайлас
Ушкӑнта пайлас