Хьо дакъа дацанаш махь йоьтта.

በቁርጠኝነት ጠይቅ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَا يَقُولَنَّ أَحَدُكُمُ : اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِي، اللَّهُمَّ ارْحَمْنِي إِنْ شِئْتَ. لِيَعْزِمِ الْمَسْأَلَةَ ؛ فَإِنَّهُ لَا مُكْرِهَ لَهُ﴾

“አንዳችሁ አላህ ሆይ! ከፈለክ ማረኝ! ከፈለክ እዘንልኝ! አይበል። ዱዓውን (በሚጠይቀው ነገር ላይ) ቁርጥ አድርጎ ያድርግ። ምክንያቱም አላህን የሚያስገድደው የለምና።”

ቡኻሪ ዘግበውታል: 6339

Send as a message
Share on my page
Share in the group