በቁርጠኝነት ጠይቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لَا يَقُولَنَّ أَحَدُكُمُ : اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِي، اللَّهُمَّ ارْحَمْنِي إِنْ شِئْتَ. لِيَعْزِمِ الْمَسْأَلَةَ ؛ فَإِنَّهُ لَا مُكْرِهَ لَهُ﴾
“አንዳችሁ አላህ ሆይ! ከፈለክ ማረኝ! ከፈለክ እዘንልኝ! አይበል። ዱዓውን (በሚጠይቀው ነገር ላይ) ቁርጥ አድርጎ ያድርግ። ምክንያቱም አላህን የሚያስገድደው የለምና።”
ቡኻሪ ዘግበውታል: 6339
በቁርጠኝነት ጠይቅ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لَا يَقُولَنَّ أَحَدُكُمُ : اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِي، اللَّهُمَّ ارْحَمْنِي إِنْ شِئْتَ. لِيَعْزِمِ الْمَسْأَلَةَ ؛ فَإِنَّهُ لَا مُكْرِهَ لَهُ﴾
“አንዳችሁ አላህ ሆይ! ከፈለክ ማረኝ! ከፈለክ እዘንልኝ! አይበል። ዱዓውን (በሚጠይቀው ነገር ላይ) ቁርጥ አድርጎ ያድርግ። ምክንያቱም አላህን የሚያስገድደው የለምና።”
ቡኻሪ ዘግበውታል: 6339