Translation is not possible.

መጥፎ ተግባር ወዳጅ ያሳጣል!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنّ شرَّ الناسِ منزلةً عند اللهِ يومَ القيامةِ من تركه الناسُ اتِّقاءَ فُحشِه﴾

“ከሰዎች መጥፎ ሆኖ በትንሳዔ ዕለት አላህ ዘንድ የሚመጣው፤ ከመጥፎ ስራው ለመጠንቀቅ ሲሉ ሰዎች የተዉት ሰው ነው።”

ቡኻሪ (6032) ሙስሊም (2591) ዘግበውታል

Send as a message
Share on my page
Share in the group