Translation is not possible.

ሃማስ የልኡካን ቡድኑ በጋዛ ላይ የሚካሄደውን ጦርነት የሚያበቃ ስምምነት ላይ ለመድረስ በአዎንታዊ መንፈስ ወደ ካይሮ እንደሚያቀና አስታወቀ።

የእስላማዊ ተቃውሞ ንቅናቄ (ሐማስ) እንዳስታወቀው፣ “የእንቅስቃሴው መሪ ልዑክ ነገ ቅዳሜ ወደ ካይሮ በማቅናት ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር ለማጠናቀቅ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ለማስቆም ስምምነት ላይ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል!

#rt እንደዘገበው!

https://t.me/Seyfel_Islam

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group