ሃማስ የልኡካን ቡድኑ በጋዛ ላይ የሚካሄደውን ጦርነት የሚያበቃ ስምምነት ላይ ለመድረስ በአዎንታዊ መንፈስ ወደ ካይሮ እንደሚያቀና አስታወቀ።
የእስላማዊ ተቃውሞ ንቅናቄ (ሐማስ) እንዳስታወቀው፣ “የእንቅስቃሴው መሪ ልዑክ ነገ ቅዳሜ ወደ ካይሮ በማቅናት ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር ለማጠናቀቅ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ለማስቆም ስምምነት ላይ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል!
#rt እንደዘገበው!
https://t.me/Seyfel_Islam
ሃማስ የልኡካን ቡድኑ በጋዛ ላይ የሚካሄደውን ጦርነት የሚያበቃ ስምምነት ላይ ለመድረስ በአዎንታዊ መንፈስ ወደ ካይሮ እንደሚያቀና አስታወቀ።
የእስላማዊ ተቃውሞ ንቅናቄ (ሐማስ) እንዳስታወቀው፣ “የእንቅስቃሴው መሪ ልዑክ ነገ ቅዳሜ ወደ ካይሮ በማቅናት ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር ለማጠናቀቅ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ላይ የምታደርሰውን ጥቃት ለማስቆም ስምምነት ላይ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል!
#rt እንደዘገበው!
https://t.me/Seyfel_Islam