Тарҷума мумкин нест.

በሽተኛን የመጠየቅ ትሩፋት!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَنْ عَادَ مَرِيضًا لَمْ يَزَلْ فِي خُرْفَةِ الْجَنَّةِ حَتَّى يَرْجِعَ﴾

“በሽተኛን የጠየቀ እስኪመለስ ድረስ ከጀነት አፀዶች ውስጥ ከመሆን አይወገድም (ይሆናል)።”

ሙስሊም ዘግበውታል: 2568

Send as a message
Share on my page
Share in the group