በሽተኛን የመጠየቅ ትሩፋት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ عَادَ مَرِيضًا لَمْ يَزَلْ فِي خُرْفَةِ الْجَنَّةِ حَتَّى يَرْجِعَ﴾
“በሽተኛን የጠየቀ እስኪመለስ ድረስ ከጀነት አፀዶች ውስጥ ከመሆን አይወገድም (ይሆናል)።”
ሙስሊም ዘግበውታል: 2568
በሽተኛን የመጠየቅ ትሩፋት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ عَادَ مَرِيضًا لَمْ يَزَلْ فِي خُرْفَةِ الْجَنَّةِ حَتَّى يَرْجِعَ﴾
“በሽተኛን የጠየቀ እስኪመለስ ድረስ ከጀነት አፀዶች ውስጥ ከመሆን አይወገድም (ይሆናል)።”
ሙስሊም ዘግበውታል: 2568