Translation is not possible.

የአላህ መልእክተኛ ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ስለ ክህደት እንዲህ ይላሉ፡፡

ቢጾምም ቢሰግድም ሙስሊም ነኝ ቢልም ሦስት ነገሮች ያሉበት ሰው ሙናፊቅ ነው፡፡

1.ሲያወራ ይዋሻል፡፡

2.ቀጠሮ ሰጥቶ ያፈርሳል፡፡

3.ሲያምኑት ይከዳል፡፡

ታላላቅ ሰዎች ስለክህደት እንዲህ ብለዋል፡፡

• ከዳተኛ ሰዎች ለግዜው ደስተኛ ይምሰሉ እንጂ የክዳታቸው ማእበል ያሰምጣቸዋል፡፡

• ክህደት ካልፈጸምክ በሰላም ተኛ፡፡

#gaza #palestine #freepalestine

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group