Translation is not possible.

🔹عن بعض أزواج النبي ﷺ عن النبي ﷺ قال﴿مَن أتى عَرّافًا فَسَأَلَهُ عن شيءٍ، لَمْ تُقْبَلْ له صَلاةٌ أرْبَعِينَ لَيْلَةً.﴾

📚[رواه مسلم 2230]

🔹ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

“የነገን አውቃለሁ ባይ (ጠንቋይ) ዘንድ ሄዶ ስለሆነ ነገር የጠየቀው የአርባ ሌሊት ሶላቱ ተቀባይነት የለውም።”

📚( ሙስሊም ዘግበውታል: 2230)

https://t.me/Abu_MusaabAnwar

Telegram: Contact @Abu_MusaabAnwar

Telegram: Contact @Abu_MusaabAnwar

በ አላህ ፍቃድ ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ ከ ቁርኣን፣ከሐዲሥ በሰለፎች ግንዛቤ ይቀርብበታል ።በተጨማሪም ከነቢያዊ፣ከሰሐቦች፣ከታቢዒዮችና ከኡለሞች ጥበባዊ ምክሮች ይቀርብበታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group