#ወገኔ_ግን_በምን_ነው_ጥርስህን_እየነቀልክ_ያለ⁉️
********************************
✔️#ጥርስህ_ተነቃንቆ ህመሙን አልችል ብለህ #በወስፌና_ፒንስ እምትታገለዉ ለጊዜው ተረጋጋ እና*
✔️ምናልባት #በማስተማር ስራ ተሰማርተህ የተማረ ትውልድን በማፍራት ጥርስህን እየነቀልክ ከሆንክ፤
✔️ሁሌም#በሀገሬ_ፒስታ_መንገድና_የሽሮ_ፈሰስ_አስፓልት በማሽከርከር ብዙ ዓመት ከሆነክም በቃ አይዞህ ጥርስህን #በሹፌርነት ነቅለሀል፤ ✔️ምናልባት ቅን ልቦና ኑሮህ ሀገርክን #ኦፊሻላዊ_ያልሆነ_አምባሳደር ሁነህ የእግር ጉዞ በስቶብህ እግርህ የቀጠነብህ፡ በቃ አንተም ጥርስህን #በአስጎብኝነት ነቅለሀል ማለት ነው።
✔️አንተ ከርታታው #ባንከር አንተም እኮ በማርኬቲንግ ጥርስህን እየነቀልክ እንድሆን ጥርጥር የለውም።
✔️ሙሉ ጊዜህንና አቅምህን #ለፖሌቲካ ሰተከው ምን ያክል ጥርስህን እያስነቀለህ ነው_ #ፖሌቲካ? ሀዬ አንተስ አይደለም #ጥርስህን_ልብህም ይነቀል በቃ አብዛሃናችሁ #ሸረኛ ናችሁ።😊
፡
፡
፡
፡
፡፡ እና ግን የምሬን ነው #ወገኔ_ግን_በምን_ነው_ጥርስህን_እየነቀልክ_ያለ??
#ወገኔ_ግን_በምን_ነው_ጥርስህን_እየነቀልክ_ያለ⁉️
********************************
✔️#ጥርስህ_ተነቃንቆ ህመሙን አልችል ብለህ #በወስፌና_ፒንስ እምትታገለዉ ለጊዜው ተረጋጋ እና*
✔️ምናልባት #በማስተማር ስራ ተሰማርተህ የተማረ ትውልድን በማፍራት ጥርስህን እየነቀልክ ከሆንክ፤
✔️ሁሌም#በሀገሬ_ፒስታ_መንገድና_የሽሮ_ፈሰስ_አስፓልት በማሽከርከር ብዙ ዓመት ከሆነክም በቃ አይዞህ ጥርስህን #በሹፌርነት ነቅለሀል፤ ✔️ምናልባት ቅን ልቦና ኑሮህ ሀገርክን #ኦፊሻላዊ_ያልሆነ_አምባሳደር ሁነህ የእግር ጉዞ በስቶብህ እግርህ የቀጠነብህ፡ በቃ አንተም ጥርስህን #በአስጎብኝነት ነቅለሀል ማለት ነው።
✔️አንተ ከርታታው #ባንከር አንተም እኮ በማርኬቲንግ ጥርስህን እየነቀልክ እንድሆን ጥርጥር የለውም።
✔️ሙሉ ጊዜህንና አቅምህን #ለፖሌቲካ ሰተከው ምን ያክል ጥርስህን እያስነቀለህ ነው_ #ፖሌቲካ? ሀዬ አንተስ አይደለም #ጥርስህን_ልብህም ይነቀል በቃ አብዛሃናችሁ #ሸረኛ ናችሁ።😊
፡
፡
፡
፡
፡፡ እና ግን የምሬን ነው #ወገኔ_ግን_በምን_ነው_ጥርስህን_እየነቀልክ_ያለ??