Translation is not possible.

በፍልስጤም በጋዛ 100 የቁርኣን ሀፊዞች ተመረቁ!

በአስቸጋሪ የኑሮ አከባቢ እና በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ቢሆኑም አሁንም በፍልስጤም ጋዛ 100 የአላህን ቃል የቁርዓን ሀፊዞችን ተመረቁ።

ይህ ከጋዛ በስተ-ምዕራብ ባለው የባህር ዳርቻ ካምፕ ውስጥ ከሚገኙት መጠለያዎች አንዱ ነው ።ይህ ትምህርት ቤት 100 የአላህን ቃል ቁርኣንን የሀፈዙ ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን ከቀናት በፊትም 500 ሀፊዞችን ከጋዛ ከተማ በስተምስራቅ በሚገኘው አል ጡፋህ ሰፈር ከሚገኙት መጠለያዎች በአንዱ አስመርቋል።

image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group