Translation is not possible.

#የኢስቲዋእ_ትርጉም(4)

ኢማም አቡ ሐኒፋ(150 የሞቱ) ረሂመሁላህ እንዲህ ብለዋል፡- «ጌታዬ በሰማይ ወይም በምድር እንዳለ አላውቅም የሚል ሰው ከፍሯል።»

አልፊቅሁ አል አብሰጥ (46)

እንዲህም ብለዋል፡- “ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ ከላይ ይጠራል እንጂ ከታች አይደለም፤ ምክንያቱም ከታች መሆን ከየትኛውም የጌትነት እና የአምልኮታዊ መገለጫ አይደለምና።”

አልፊቅሁ አል አብሰጥ (ገፅ:51)

Send as a message
Share on my page
Share in the group