Terjemahan tidak mungkin.

✍በሕይወትህ ላይ የምትፈልገውን ለውጥ ለማምጣት ከውሳኔ በኋላ የምትወስደው የመጀመሪያው እርምጃ;

ነባሮቹን ትተህ ለለውጥህ አጋዥ የሚሆኑ ባልደረባዎች መምረጥ ወይም መያዝ ነው።

አልሰማህም እንዴ?………

ያ ከዘጠና ዘጠኝ በኋላ አንድ ጨምሮ መቶ ነፍስ የረሸነው ገዳይ; ተፀፅቶ ወደ አላህ ለመመለስ ሲወስን የተመከረው ትልቁ ምክር:

"የሀገርህ ህዝቦች ክፉ ስለሆኑ ሀገር ቀይር" ነበር።

ሂጅራ የተደነገገውም ለዚሁ አላማ ነው………

ሀገሪቷ ክፉ ስለሆነች ሳይሆን በሀገሪቷ የሚኖሩ ህዝቦች ብልሹ ሲሆኑ ሰዎቹን ለመራቅ ሀገሪቷን ትተህ ትሰደዳለህ።

👆ይህንን ማድረግ ካልቻልክ መለወጥ አትችልም

https://t.me/hamdquante

Telegram: Contact @hamdquante

Telegram: Contact @hamdquante

ይህ ቻናል ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው። ✍እስልምና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው‼ ?????? @hamdquante አስተያየትዎ ይበልጥ ይገነባናል ?? @hamdquante_bot??
Hantar sebagai mesej
Kongsi di halaman saya
Kongsi dalam kumpulan