✍በሕይወትህ ላይ የምትፈልገውን ለውጥ ለማምጣት ከውሳኔ በኋላ የምትወስደው የመጀመሪያው እርምጃ;
ነባሮቹን ትተህ ለለውጥህ አጋዥ የሚሆኑ ባልደረባዎች መምረጥ ወይም መያዝ ነው።
አልሰማህም እንዴ?………
ያ ከዘጠና ዘጠኝ በኋላ አንድ ጨምሮ መቶ ነፍስ የረሸነው ገዳይ; ተፀፅቶ ወደ አላህ ለመመለስ ሲወስን የተመከረው ትልቁ ምክር:
"የሀገርህ ህዝቦች ክፉ ስለሆኑ ሀገር ቀይር" ነበር።
ሂጅራ የተደነገገውም ለዚሁ አላማ ነው………
ሀገሪቷ ክፉ ስለሆነች ሳይሆን በሀገሪቷ የሚኖሩ ህዝቦች ብልሹ ሲሆኑ ሰዎቹን ለመራቅ ሀገሪቷን ትተህ ትሰደዳለህ።
👆ይህንን ማድረግ ካልቻልክ መለወጥ አትችልም
https://t.me/hamdquante
✍በሕይወትህ ላይ የምትፈልገውን ለውጥ ለማምጣት ከውሳኔ በኋላ የምትወስደው የመጀመሪያው እርምጃ;
ነባሮቹን ትተህ ለለውጥህ አጋዥ የሚሆኑ ባልደረባዎች መምረጥ ወይም መያዝ ነው።
አልሰማህም እንዴ?………
ያ ከዘጠና ዘጠኝ በኋላ አንድ ጨምሮ መቶ ነፍስ የረሸነው ገዳይ; ተፀፅቶ ወደ አላህ ለመመለስ ሲወስን የተመከረው ትልቁ ምክር:
"የሀገርህ ህዝቦች ክፉ ስለሆኑ ሀገር ቀይር" ነበር።
ሂጅራ የተደነገገውም ለዚሁ አላማ ነው………
ሀገሪቷ ክፉ ስለሆነች ሳይሆን በሀገሪቷ የሚኖሩ ህዝቦች ብልሹ ሲሆኑ ሰዎቹን ለመራቅ ሀገሪቷን ትተህ ትሰደዳለህ።
👆ይህንን ማድረግ ካልቻልክ መለወጥ አትችልም
https://t.me/hamdquante