ትላንትና ረመዷን ገባ እንኳን ደስ አለህ የተባልከው ረመዷን፡ይሄው አሁን ሶስተኛው አስር ሊገባ ነው።ባለፉት ቀናት የሰራኻውን የምታውቀው አንተ ነህ።እኒህንም አልፈህ ከነገ ቡኻላ ኢደል_ሙባረክ ትባላለህ።በቃ ረመዷን የያዘውን ይዞ ያልፋል።"ተሽቀዳዳሚዎች ይሽቀዳደሙ"
አቡ ዑበይዳ
t.me/AbuOubeida
Send as a message
Share on my page
Share in the group