Terjemahan tidak mungkin.

ምእመናን የረመዳንን የመጀመሪያ ጁምዓ ሰላትን በአል አቅሳ ለመስገድ በቤተልሔም በስተሰሜን በሚገኘው የእስራኤል ወታደራዊ ኬላ ላይ ወደ አል-አቅሳ መስጂድ ለመግባት እየጠበቁ ነው።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

4 Dilihat
Hantar sebagai mesej
Kongsi di halaman saya
Kongsi dalam kumpulan