Тарҷума мумкин нест.

#ረመዳንገብቶ የጀሀነም በር ተዘግቶ፤ የጀነት በሮች ተከፍተው ፣ሸይጣን ታስሮ ፣ግዴታ ስራ በ70 ተባዝቶ፣ የውዴታ ስራ እንደ ግዴታ ተቆጥሮ ፣በዚ ሁሉ ውለታ በረመዳን ወንጀላችን ካልተማረልን መቼ ነው የምናስምረው !!!?

#when #መቼ #متى

Send as a message
Share on my page
Share in the group