ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦

‏مَن قام رمضان إيمانًا واحتِسابًا، غُفِرَ له ما تَقدَّم مِن ذَنْبِه

"ረመዷንን አምኖ እና አስቦ የቆመ ሰው ከወንጀሉ ያለፈው ምህረት ይደረግለታል።" [ቡኻሪይ፡ 37] [ሙስሊም፡ 759]

.

* የቆመ ማለት፦ የሌሊት ሶላት፣ ተራዊሕ፣ ተሀጁድ የሚሰግድ ማለት ነው።

* አምኖ ማለት፦ ወደ አላህ መቃረቢያ እና የነብዩ ﷺ ሱና እንደሆነ አምኖ፤ እንዲሁም ለይዩልኝ ሳይሆን በኢኽላስ የፈፀመ ከሆነ ማለት ነው።

* አስቦ ማለት:- በተግባሩ ከአላህ አጅሩን አስቦ ማለት ነው።

=

የቴሌግራም ቻናል፦

https://t.me/IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

Telegram: Contact @IbnuMunewor

كناشة ابن منور
Send as a message
Share on my page
Share in the group