Translation is not possible.

በህመም ምክንያት ማፍጠር

~

ጥያቄ: የደም ማነስ ህመምተኛ ነኝ። ሃኪም "ረመዷን አትፁም። የግድ መብላት መጠጣት አለብህ" እያለኝ ነው። ምን ላድርግ?

መልስ:– ፆም የሚጎዳህ ከሆነ አፍጥርና ከዚያ ታካክሳለህ (ቀዷእ ታወጣለህ።) ምክንያቱም ይሄ ህመም በአላህ ዐዘ ወጀል ፍቃድ ይወገዳል። የደም ማነሱ ህክምና የሌለውና ሁሌም አብሮህ የሚቆይ ከሆነ ግን ለእያንዳንዱ ቀን ምስኪን አብላ።"

[ፈታዋ ሱኣሉን ዐለል ሃቲፍ፣ ኢብኑ ዑሠይሚን: ቁጥር: 1633]

© Ibnu Munewor

Send as a message
Share on my page
Share in the group