Translation is not possible.

🔻 በደቡባዊ ፍልስጤም ወራሪዋ በተቆጣጠረችው ኔጌቭ (ናቃብ) አውቶብስ ተገልብጦ በእስራኤል ወታደሮች ላይ ጉዳት ደርሷል።

አሁን አመሻሹን የሠራዊቱ አውቶብስ ተገልብጦ 15 ወታደሮች መቁሰላቸውን የእስራኤል ጦር አስታውቋል።

*ከእነዚህ ወታደሮች መካከል 3ቱ በአስጊ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ዘገባዎች ጠቁመዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group