Translation is not possible.

የኢራን መከላከያ ሚኒስትር መሀመድ ሬዛ አሽቲያኒ፡ እንግሊዝና አሜሪካ በየመን ላይ የሚሰነዘሩትን ጥቃቶች እናወግዛለን እንዲሁን የየመንን ሉዓላዊነት እንደጣሱ እንቆጥረዋለን።

- የየመን ህዝቦች በዚህ ግጭት በራሳቸው ፍላጎት እርምጃ እየወሰዱ ሲሆን ድርጊታቸውም የፍልስጤምን ህዝብ ለመከላከል ነው።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group