Qumuqta qilghuchi yo'q.

በቁርኣን ልባቸው የተንጠለጠሉ ሰዎች ፈፅሞ አይሸነፉም። ቁርኣንን መመርያቸው ያደረጉ ተስፋ አይቆርጡም። የቁርኣን አንቀጾችን የሚያስታውሱ አዕምሮዎችም አያረጅም።

እዚሁ በደቡብ ጋዛ ሰርጥ በረፈህ ከተማ በግብፅ ድንበር አቅራቢያ አጥሩን ተስታከው ሚሳኤልና ረሃቡን ተቋቁመው ቁርኣንን የሐፈዙ ታዳጊዎች ናቸው።

አላሁመንሱርሁም

image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group