Translation is not possible.

አዳዲስ መረጃዎች:-

የዕብራይስጡ ጋዜጣ “እስራኤል ሃዮም”፡- ያህያ ሲንዋር፣ መሐመድ አል-ደይፍ እና መርዋን ኢሳን ጨምሮ መላው የሐማስ አመራር አሁንም በሕይወት አሉ በስራ ላይ ናቸውም፣ ይህም ለ“እስራኤል” ትልቅ ውድቀት ነው ብሏል።

የዕብራይስጡ ጋዜጣ “እስራኤል ሃዮም”፡ በ “የእስራኤል” መንግሥት ለተፈናቃይ ህዝቦቹ ቃል በገባው መሠረት በሰሜን ከሊባኖስ ጋር በሚያዋስነው ድንበር ላይ ያለው ረሠላም ሁኔታ እንዴት ሊሻሻል እንደሚችል ግልጽ አይደለም መቼ እንደሚሆንም ግልጽ አይደለም ሲል የኔታንያሁን መንግስት ወቅሷል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group