Translation is not possible.

አክፋሪ ሃይሎች የስልጤን ማህበረሰብ በተለያየ ጥቅም ደልለው ማክፈር ሲሳናቸው አሁን ስታይላቸውን ቀይረው መፅሃፍ ቅዱስን በስልጥኛ በመተርጎም እና ስልጥኛ ፊልም በመስራት ስራቸውን ጀምረዋል።

ኡማው ሊነቃና ይህን ተግባር ሊያወግዝ ማህበረሰቡን ሊያስተምር ይገባል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group