Translation is not possible.

ጠነኛ በሆንበት ስዓት ችግራችን 99

በታመምንበት ቅጽበት 1 ብቻ ይሆናል!!!

ወደ አንድ ሆስፒታል ጎራ ብለክ ሁሉንም ታማሚዎችን አላህን አንድ ነገር ጠይቅ ብትለው ቤት፣ መኪና፣ ገንዘብ፣ ዝና ወይም ክብር አይልህም!

መልሱ አንድ ነው እሱም ጤና (አፊያ)!

Send as a message
Share on my page
Share in the group