Translation is not possible.
ጠነኛ በሆንበት ስዓት ችግራችን 99
በታመምንበት ቅጽበት 1 ብቻ ይሆናል!!!
ወደ አንድ ሆስፒታል ጎራ ብለክ ሁሉንም ታማሚዎችን አላህን አንድ ነገር ጠይቅ ብትለው ቤት፣ መኪና፣ ገንዘብ፣ ዝና ወይም ክብር አይልህም!
መልሱ አንድ ነው እሱም ጤና (አፊያ)!
Send as a message
Share on my page
Share in the group