nursefanura shared a

🔻 30,000 ሰፋሪዎች በ 172 በረራዎች ተሳፍረው እየፈራረሰ የሚገኘውን የጽዮናዊውን አካል ለቀው የወጡ ሲሆን የጽዮናውያን ኤርፖርቶች "ከጥቅምት 7 ወዲህ በጣም ስራ የበሳበትን ቀን" ትላንት አሳልፈዋል።

የሂዝቦላህ መሪ ሐሰን ነስረላህ "እስራኤላዊያን በሀገሪቱ የሚቆዩት ደህንነት እስከተሰማቸው ድረስ ብቻ ነው የደህንነት ዋስትና ካጡ እስራኤል ውስጥ አይቆዩም ምክንያቱም ከምድሪቱ ጋር ያላቸው ግንኙነት ተፈጥሯዊ አይደለም" ብሎ ነበር።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group