Translation is not possible.
ነፃ የህክምና አገልግሎት:-
 
የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 'የግብፅ ኮፕቲክ ሚሽነሪ' ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከአሜሪካን ሀገር በሚመጡ የህክምና ባለሙያዎች ከጥር 27 ጀምሮ እስከ የካቲት 1- 2016 ዓ.ም ድረስ ነፃ የውስጥ ደዌ ህክምና ፣ የህፃናት ህክምና ፣ የጥርስ ህክምና ፣ የልብ ህክምና ፣ የቆዳና አባላዘር ህክምና ፣ የፕላስቲክ ቀዶ-ህክምና አገልግሎቶችን የሚሰጥ ይሆናል።
 
በመሆኑም የነፃ ህክምና ማግኘት የምትፈልጉ ታካሚዎች በተጠቀሱት ቀናት በሆስፒታሉ በመገኘት የዕድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።
 
የህክምና ቀናት
 
- ከሰኞ ጥር 27 ጀምሮ እስከ አርብ የካቲት 1- 2016 ዓ.ም ድረስ!
 
የህክምና ሰዓት
 
- ከጠዋቱ 2 : 30 እስከ ምሽቱ 11 : 30!
 
አድራሻ
 
- አዲስአበባ ፤ ጉለሌ ክ/ከተማ ፤ ወረዳ 1 ፣ ከሽሮሜዳ ወደ ቁስቋም በሚወስደው መንገድ ላይ ያገኙናል!
 
ለበለጠ መረጃ
 
- በነፃ የስልክ መስመራችን 998 ላይ ይደውሉ!
 
 
Via: Kidus Petros Hospital
Send as a message
Share on my page
Share in the group