Translation is not possible.

ነፃ የህክምና አገልግሎት:-

የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 'የግብፅ ኮፕቲክ ሚሽነሪ' ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከአሜሪካን ሀገር በሚመጡ የህክምና ባለሙያዎች ከጥር 27 ጀምሮ እስከ የካቲት 1- 2016 ዓ.ም ድረስ ነፃ የውስጥ ደዌ ህክምና ፣ የህፃናት ህክምና ፣ የጥርስ ህክምና ፣ የልብ ህክምና ፣ የቆዳና አባላዘር ህክምና ፣ የፕላስቲክ ቀዶ-ህክምና አገልግሎቶችን የሚሰጥ ይሆናል።

በመሆኑም የነፃ ህክምና ማግኘት የምትፈልጉ ታካሚዎች በተጠቀሱት ቀናት በሆስፒታሉ በመገኘት የዕድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።

የህክምና ቀናት

- ከሰኞ ጥር 27 ጀምሮ እስከ አርብ የካቲት 1- 2016 ዓ.ም ድረስ!

የህክምና ሰዓት

- ከጠዋቱ 2 : 30 እስከ ምሽቱ 11 : 30!

አድራሻ

- አዲስአበባ ፤ ጉለሌ ክ/ከተማ ፤ ወረዳ 1 ፣ ከሽሮሜዳ ወደ ቁስቋም በሚወስደው መንገድ ላይ ያገኙናል!

ለበለጠ መረጃ

- በነፃ የስልክ መስመራችን 998 ላይ ይደውሉ!

Via: Kidus Petros Hospital

Send as a message
Share on my page
Share in the group