🚨አሁንም ታሪክ ተሰርቷል!

አል-ቃሳም ብርጌድ፡ የአልቃሳም ተዋጊዎች በደቡባዊ ጋዛ ሰርጥ ከካን ዮኒስ ከተማ በስተ ምዕራብ በሚገኝ ቤት ውስጥ የመሸገውን እና 15 በላይ ወታደሮችን ያቀፈውን የጽዮናውያን ሃይል በፀረ-ምሽግ TBG መሳሪያ በተሳካ ሁኔታ ኢላማ በማድረግ ሁሉንም መግደልና ማቁሰል ችለዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group