Translation is not possible.

ጭንቀትህ አኼራ ከሆነ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿مَن كانتِ الآخرةُ هَمَّه. جعل اللهُ غِناه في قلبِه وجَمَع له شَمْلَه، وأَتَتْه الدنيا وهي راغمةٌ﴾

“ሀሳቡና ጭንቀቱ አኼራ የሆነ፣ አላህ መብቃቃትን በልቡ ያደርግለታል። ጉዳዩን ይሰበስብለታል። ዱኒያ የግዷን ወደሱ ትመጣለታለች።”

📚 ሶሂህ አልጃሚ: 6510

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group