Translation is not possible.

ሰዎችን መልካም ነገር ማስተማር ያለው ትሩፋት!

ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إِنَّ اللَّهَ، وَمَلَائِكَتَهُ، وَأَهْلَ السَّمَاوَاتِ، وَالْأَرَضِينَ، حَتَّى النَّمْلَةَ فِي جُحْرِهَا، وَحَتَّى الْحُوتَ ؛ لَيُصَلُّونَ عَلَى مُعَلِّمِ النَّاسِ الْخَيْرَ﴾

“አላህና መላዓክቶች፣ በሰማይ ውስጥም በምድር ውስጥም ያሉት ፍጡራን በጉድጎድ ውስጥ ያለች ጉንዳንና በባህር ውስጥ ያለ አሳ እንኳ ሳይቀር ሰዎችን ለሚያስተምር ዓሊም ዱዓእ ያደርጋሉ።”

📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል: 2685

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group