Translation is not possible.

ከዝየራ ስነስርዓቶች ውስጥ!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إِذا زارَ أحدُكُمْ أَخاهُ فجلسَ عندَهُ، فلا يَقُومَنَّ حتى يَسْتَأْذِنَهُ﴾

“አንዳችሁ ወንድሙን ሲዘይር እሱ ዘንድ ተቀምጦ ሳለ አስፈቅዶት ቢሆን እንጂ ከመቀመጫው አይነሳ።”

📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 182

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group