meram salih shared a
Translation is not possible.

🚨 ሰበር

እስራኤል ከዓለም አቀፉ የፍትህ ፍርድ ቤት የሰብአዊ መብት ጥሰት ወንጀል በተጨማሪ በጦር ወንጀል ልትከሰስ ነው!

የሜክሲኮ እና የቺሊ መንግስታት እስራኤል በፍልስጤም ህዝብ ላይ የፈፀመችው የጦር ወንጀል እንዲመረምር ለዓለም የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) አቃቤ ህግ የጋራ ጥያቄ አቅርበዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group