ترجمہ ممکن نہیں

♦ብሄራዊ የተቃውሞ ብርጌድ (የዑመር አልቃሲም ሃይሎች)፡ የኦማር አል ቃሲም ሃይሎች ከአል-ኒምሳዊ ሰፈር በስተደቡብ እና በካን ዮኒስ በባተን አል-ሳሚን ውስጥ ኃይለኛ ግጭት በማድረግ በአካባቢው የነበሩ የወራሪ ዋ ተሽከርካሪዎች ላይ ፈንጂ በማፈንዳት በቀጥታ በመምታት ላይ ናቸው ብሏል።

የአል አቅሳ ሰማዕታት ብርጌድ፡ የኛ ጀግኖች ተዋጊዎቻችን ከጋዛ ከተማ በስተምስራቅ በሚገኘው መንገድ ላይ በመትረየስ እና RPG መሳሪያ ከወረራ ሃይሎች ጋር ሃይለኛ እና ከባድ ውጊያ ውስጥ መሆናቸውን አስታውቋል፡፡

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group