Translation is not possible.

የሰዎች ፍፃሜ (ኻቲማ) እንዲበላሹ የሚያደርጉ ሰበቦች 4 ናቸው።

1- ሶላት ላይ መዘናጋት፣

2- አስካሪ መጠጥ መጠጣት፣

3- የወላጆችን ሐቅ መቁረጥ እና

4- ሙስሊሞችን ማስቸገር።

📖 [ሸርሑ ሱዱር፣ ሲዩጢይ፡ 34]

Send as a message
Share on my page
Share in the group