Translation is not possible.
የሰዎች ፍፃሜ (ኻቲማ) እንዲበላሹ የሚያደርጉ ሰበቦች 4 ናቸው።
1- ሶላት ላይ መዘናጋት፣
2- አስካሪ መጠጥ መጠጣት፣
3- የወላጆችን ሐቅ መቁረጥ እና
4- ሙስሊሞችን ማስቸገር።
📖 [ሸርሑ ሱዱር፣ ሲዩጢይ፡ 34]
Send as a message
Share on my page
Share in the group