Translation is not possible.
     ሰለፎቻችን ቁርኣን ሲቀሩ……
{وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَنُ وَلَدًا}
{አላህ ልጅ ይዟል (ወልዷል) አሉ።}
  የሚለው የከሃዲያኖች ንግግር የተጠቀሰበት ቦታ ሲደርሱ ከአላህ በማፈር አንገታቸው ይሰብሩ ነበር።
ዛሬ ግን እየሄዱ "እንኳን አደረሳችሁ" ይሏቸዋል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group