Translation is not possible.

     ሰለፎቻችን ቁርኣን ሲቀሩ……

{وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَنُ وَلَدًا}

{አላህ ልጅ ይዟል (ወልዷል) አሉ።}

  የሚለው የከሃዲያኖች ንግግር የተጠቀሰበት ቦታ ሲደርሱ ከአላህ በማፈር አንገታቸው ይሰብሩ ነበር።

ዛሬ ግን እየሄዱ "እንኳን አደረሳችሁ" ይሏቸዋል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group