Translation is not possible.

ኢብኑል_ቀዪም ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : -

«ብረት ጥቅም ላይ ካልዋለ በዝገት እንደሚሸፈነው ሁሉ ልብም አሏህን ከመውደድ፣ እሱን ለመገናኘት ከመናፈቅና እሱን ከማውሳት ያገለለ ከሆነ ገዳይና አጥፊ በሆነው መሀይምነት ይሸፈናል።»

📚 ۞ روضــة المحـبـــيـن【1/327】۞

Send as a message
Share on my page
Share in the group