Translation is not possible.

ሸይኽ ኢብኑ ኡሠይሚን አሏህ ይዘንላቸውና እንድህ አሉ:-

የሠው ልጅ የሰዎችን ቀልብ ከመስበር ሊጠበቅ  እና ሊጠነቀቅ ይገባል !!

የሠውን ልብ ከሰበረ ደግም በመጠገን ላይ ሊጥር ይገባዋል, ይሄን በማድረጉ ትልቅ ደረጃ አለው።

شرح بلوغ المرام ( ٣٣٣/١١)

Send as a message
Share on my page
Share in the group