Translation is not possible.
ሸይኽ ኢብኑ ኡሠይሚን አሏህ ይዘንላቸውና እንድህ አሉ:-
የሠው ልጅ የሰዎችን ቀልብ ከመስበር ሊጠበቅ  እና ሊጠነቀቅ ይገባል !!
የሠውን ልብ ከሰበረ ደግም በመጠገን ላይ ሊጥር ይገባዋል, ይሄን በማድረጉ ትልቅ ደረጃ አለው።
شرح بلوغ المرام ( ٣٣٣/١١)
Send as a message
Share on my page
Share in the group