Translation is not possible.

ይህን ያውቁ ኖሯል?(4)

አንድ በውሻ የተነከሰ ሰው፤ ተከታዩን ጥንቃቄ ብቻ በማድረግ የዉሻው ቫይረስ ወደ ሰውነቱ እንዳይሰራጭ 90 በመቶ መከላከል ይችላል፦

1. ወዲያው ቁስሉን በውሃ ና በሳሙና ማጠብ፤ ለ15 ደቂቃ ውሃ ማፍሰስ

2. በመቀጠል በpovidone iodine ቁስሉን ማፅዳት

ዶ/ር ሰሚር ከበደ

Send as a message
Share on my page
Share in the group