Translation is not possible.

"ከሰዎች ሙገሳ(ክብር) ሽሽ ሙገሳቸው(ክብራቸው) ይከተልሀል፤ ለሞት በእጅጉ ጓጓ ሕይወት ይለገስሀል። በአላህ መንገድ ያልተለገሰ ገንዘብ መልካም የለውም፤ የአላህን ፊት ያልተፈለገበት ንግግር ውስጥም ምንም መልካም የለም፤ ምንም መልካምነት የለውም ቁጣው ታጋሽነቱን ከሚያሸንፈው ሰው ላይ፤ በአላህ መንገድ ላይ የወቃሽን ወቀሳ በሚፈራ ሰው ላይም መልካም የለም።"

.

✨ አቡበከር ሲዲቅ(ረ.ዐ) ለኻሊድ ኢብኑል ወሊድ(ረ.ዐ) ከሰጡት ምክር ውስጥ

🙌ያማረ እረፍት🙌

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group