Translation is not possible.
۞ فَدَعَا رَبَّهُ أَنِّي مَغْلُوبٌ فَانتَصِرْ ۞
۞ ጌታውንም “ተሸነፍኩ” ሲል ጠራ፤ ድልም አገኘ።
በጭንቀትህ በህመምህ በስብራትህ በሽንፈትህ በአቅመቢስነትህ ደስ ይበልህ። ተሸነፍኩ ጌታዬ ሆይ ብለህ ተጣራ ያን ጊዜ ከሰማየ ሰማያት ጌታ እፎይታ ይመጣልሃል።
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group