Translation is not possible.

በአንድ ጊዜ 10 ጠላት ኢላማ ተደርጓል!

ሳራያ አል ቁድስ፡ - ልክ ከቀትር በኋላ ሰባት ሰአት ላይ በካን ዮኒስ በአል-ካቲባ መንገድ ላይ የእኛ ተዋጊዎቻችን 10 ወታደሮች ያሉት የጽዮናውያን እግረኛ ጦር እና የስለላ ውሻወቻቸውን በተገቢው መሳሪያ ተጠቅመው ከፍተኛ ውጊያ በማድረግ በርካቶቹን ገድለው ቀሪዎቹን አቀስለናል።

ሳሪያ አል ቁድስ፡ በጋዛ ከተማ ሰማይ ላይ አንድ የጽዮናውያን “ስካይ ሬሲንግ ቁጥር 523” ሰው አልባ ድሮን ተኩሰን ጥለናል።

አል-ቃሳም ብርጌድ፡ የአል-ቃሳም ጀግኖች በማዕከላዊ ጋዛ ሰርጥ ከአል-ቡሬጅ የስደተኞች ካምፕ በስተምስራቅ የሚገኘውን የጽዮናዊቷን ታንክ “በአል-ያሲን 105” መሳሪያ ኢላማ አድርገዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group