Translation is not possible.
ዛሬ ማርፈጃቸውን እነዚህ 8 የጭራቋ ሀገር ወታደሮች በሙጃሂዶቹ ሀማሶች ተሰናብተዋል !
ሌሎች 13 ደግሞ የአካል ጉዳት ተሸክመው ወድቀዋል !
ማታ አንድ ፈላሻን ጨምሮ አምስት ወታደሮቿ መደምሰሳቸው ይታወቃል ።
በዚህም ማታና ረፋዱ ላይ ብቻ 13 ወታደሮቿን ሀማስ አሰናብቶላታል
ጋዛ የእስራኤል ወታደሮች መቀበሪያ ትሆናለች‌‌
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group