nursefanura shared a
Translation is not possible.

ንጋቱን የተሰሙ ዜናዎች...

የተቃውሞው ጦር ወደ ሰሜናዊው የቃልቂሊያ ኬላ ተኩስ ከፍተዋል።

ቃልቂሊያ በሚገኘው የካፍር ሳባ ሰፈር ላይ ወራሪው ባደረሰው ጥቃት በተቃውሞው ታጣቂዎች እና በወራሪዋ ጦር መካከል ግጭት ተቀስቅሷል።

🔻በጋዛ ሰርጥ በነበረ ውጊያ ጦርነት ተጨማሪ ሁለት መኮንኖች መሞታቸውን እና ሶስት ወታደሮች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የእስራኤል ጦር አስታውቋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group