Translation is not possible.

አቡ ኻሊድ:-

6- የሰማዕቱ ዑመር አል-ቃሲም ሃይሎች በከባድ ሞርታር መሳሪያ ከኻን ዮኒስ በስተምስራቅ በሚገኘው ማጅድ አል-ዛላል አቋራጭ ላይ የጠላት ተሸከርካሪዎችን በቦምብ በመወርወር ቀጥተኛ ጉዳት አድርሷል።

7- ከጀበሊያ በስተ ምዕራብ ባለው አቋራጭ ላይ ሠራዊታችን የጠላትን እንቅስቃሴና ተሽከርካሪዎችን መትረየስና ፀረ ታንክ መሳሪያ በመጠቀም ቀጥተኛ ጉዳት በማድረስ የተወሰኑትን ከሜዳው ለቀው እንዲወጡ አስገድዷቸዋል።

8- ከአልቡረይ በስተምስራቅ ባለው አቅጣጫ የኛ ሀይሎች በቅርብ ርቀት ላይ በተደረጉ ግጭቶች የጠላት ቦታዎችን ኢላማ በማድረግ በጠላት እና በተሽከርካሪው ላይ ከፍተኛ ኪሳራ በማድረስ አላማውን በተሳካ ሁኔታ ማሳካት ችለዋል።

በሙስሊሙ ዓለም የተፈጠሩ ሁሉንም አዳዲስ መረጃዎች በተለይም በወቅታዊ የፍልስጤም ጉዳይ እውነተኛ እና ሚዛናዊ መረጃ ለማግኘት የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ያድርጉ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group