ነብያችን(ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
"ሀሳቡና ጭንቁ ዱኒያ የሆነ ሰው አላህ ጉዳዩን ይበታትንበታል። ድህነቱን በአይኑ መሀል ያደርግበታል።ከዱኒያ የተወሰነለትን እንጂ አያገኝም።
ሀሳቡና ጭንቀቱ አኼራ የሆነ መብቃቃትን በልቡ ያደርግለታል።ጉዳዩን ይሰበስብለታል።ዱኒያ የግዷን ወደሱ ትመጣለታለች።"
(ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 950)
ያረብ መጨረሻዬን አሳምርልኝ🤲
ነብያችን(ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
"ሀሳቡና ጭንቁ ዱኒያ የሆነ ሰው አላህ ጉዳዩን ይበታትንበታል። ድህነቱን በአይኑ መሀል ያደርግበታል።ከዱኒያ የተወሰነለትን እንጂ አያገኝም።
ሀሳቡና ጭንቀቱ አኼራ የሆነ መብቃቃትን በልቡ ያደርግለታል።ጉዳዩን ይሰበስብለታል።ዱኒያ የግዷን ወደሱ ትመጣለታለች።"
(ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 950)
ያረብ መጨረሻዬን አሳምርልኝ🤲