Translation is not possible.
በባሏ ዱዓ ነብዩን አገባች!!
-------------------------
 
"‌⁩‏قالت أم سلمة⁩ لزوجها تعال أعاهدك وتعاهدني
أن لَا تزوج بعدي وَلاَ أتزوج بعدك
 
ዑሙ-ሰለማ ለባለቤቷ እንድህ አለች
ናቶሎ ቃል እገባልሀለሁ ቃል ትገባልኛለህ #ቃላችንም ከአንተ ውጭ ላላገባ ከኔውጭም ላታገባ ነው።
 
قال: أتطيعيني؟
 
እሱም አላት፦
 
ትታዘዥኛለሽን!?
قَالت: نعم.
አወ አለችው
 
قَالَ: ﺇﺫا ﻣِﺖُّ ﺗﺰﻭﺟﻲ!
 
በሞትኩ ጊዜ ግን አግቢ አላትና ዱዐዕ አደረገላት።
 
فاﻟﻠًّﻬُﻢ اﺭﺯﻕ ﺃﻡ ﺳﻠﻤﺔ ﺑﻌﺪﻱ ﺭجلًا ﺧﻴﺮًا ﻣﻨﻲ
ﻻَ ﻳُﺤﺰﻧﻬَﺎ ﻭَﻻَ يُؤذيهَا، فتزوجهَا النَّبي ﷺ ."!
 
ዱዐውም ይህ ነበር፦
 
አሏህ ሆይ #ለዑሙ-ሰለማ እኔ ከሞትኩ በኋላ......#የማያሳዝናት፣#የማያስቸግራት የሆነ ከኔ የተሻለ ባል ስጣት ብሎ አሏህን ለመነላት ከሞተ በኋላ ነብዩን አገባቻቸው ﷺ ﷺ
 
አሏሁ አክበር እውነትም የተሻለ ባል ነበር
 
Ibnu Zeyn ابن زين
Send as a message
Share on my page
Share in the group