Translation is not possible.

ከዚህ የድል ውሎ በኋላ የጀግናው መግለጫ

አቡ ኡበይዳ፡- በጦር ኃይሉ ላይ ከመደበኛ ጥቃት ጀምሮ አልሞ ተሾቻቸውን እስከመምታት የደረሰ ኦፕሬሽን እና ፈንጂዎችን በማፈንዳት ከፍተኛ ቁጥር ያለው ልዩ ልዩ ዘመቻ አድርገናል።

አቡ ዑበይዳ፡- የእኛ ኦፕሬሽን በጠላት ጦር አባላት መካከል ብዙ ሰዎች እንዲሞቱ በማድረግ አብዛኞቹ ሙጃሂዶቻችን በሰላም እንዲመለሱ ያስቻለ ነው።

አቡ ኡበይዳ፡- የጠላት ኃላፊነት የጎደለው ጠርነት የሚያመጣው ጥፋትና ጅምላ ግድያ መሆኑን ደግመን እንገልፃለን።

አቡ ኡበይዳ፡- የናዚ-ጽዮናዊውን ጥቃት መመገታችንን እንደምንቀጥል እናውጃለን።

የሙሐመድ ትውልድ ገፅን ፎሎው ሼር በማድረግ ሙስሊሙ ዓለምን የሚመለከቱ መረጃዎችን ያግኙ

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group