የሰው ልጅ!
መለአክ ሲፈጠር ኣእምሮ ያለዉ ሆኖ ስሜት አልባ ነው፤
እንስሳ ሲፈጠር ስሜት ያለዉ ሆኖ ኣእምሮ አልባ ነው፤ የሰዉ ልጅ ከሁለቱም ተፈጥሯል የሰዉ ልጅ አእምሮዉ ከስሜቱ ከበለጠ ከመለአክ በላይ ይሆናል። ስሜቱ ከአእምሮው ከበለጠ ግን ከእንስሳ በታች ይሆናል።
የሰው ልጅ!
መለአክ ሲፈጠር ኣእምሮ ያለዉ ሆኖ ስሜት አልባ ነው፤
እንስሳ ሲፈጠር ስሜት ያለዉ ሆኖ ኣእምሮ አልባ ነው፤ የሰዉ ልጅ ከሁለቱም ተፈጥሯል የሰዉ ልጅ አእምሮዉ ከስሜቱ ከበለጠ ከመለአክ በላይ ይሆናል። ስሜቱ ከአእምሮው ከበለጠ ግን ከእንስሳ በታች ይሆናል።