Terjemahan tidak mungkin.

~የጠዋት ቁርስ..

ሰዎች ሸይኽ ኢብኑ ተይሚያን ጠዋት ጠዋት ሁሌም በመስገጃቸው ላይ ሆነው ጸሐይ እስክትወጣ ድረስ አላህን ሲያወሱ ያገኙዋቸው ነበር፡፡ ዚክር ያበዛሉ፡፡ አይደክሙም።፤ አይሰንፉም።፤ አይዘናጉም።

ምክንያቱን ሲጠይቋቸው ኢብኑ ተይሚያ እንዲህ በማለት ይመልሱ ነበር፦

“ ይህች ቁርሴ ናት፤ እሷን ካልቀመስኩ መነሳት አልችልም፤ አቅም ያንሰኛል፡፡”

~የቻልነዉን ያህል ዚክር እናድርግ፡፡

t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

Hantar sebagai mesej
Kongsi di halaman saya
Kongsi dalam kumpulan