2 года перевести
Перевод невозможен
📌የዕለቱ ሐዲስ
 
ነቢዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ፦
‹‹አላህ ወደ አካላችሁም ሆነ ወደ ንብረታችሁ አይመለከትም፡፡
ግና ወደ ልቦቻችሁና ወደ ተግባራችሁ (ስራዎቻችሁን)
ይመለከታል›› ብለዋል፡
Отправить как сообщение
Поделиться на моей странице
Поделиться в группе