📌የዕለቱ ሐዲስ
ነቢዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ፦
‹‹አላህ ወደ አካላችሁም ሆነ ወደ ንብረታችሁ አይመለከትም፡፡
ግና ወደ ልቦቻችሁና ወደ ተግባራችሁ (ስራዎቻችሁን)
ይመለከታል›› ብለዋል፡
📌የዕለቱ ሐዲስ
ነቢዩ ሙሀመድ (ሰ.ዐ.ወ) ሙስሊም በዘገቡት ሀዲስ፦
‹‹አላህ ወደ አካላችሁም ሆነ ወደ ንብረታችሁ አይመለከትም፡፡
ግና ወደ ልቦቻችሁና ወደ ተግባራችሁ (ስራዎቻችሁን)
ይመለከታል›› ብለዋል፡