Translation is not possible.
✩ ስትመክር ተመካሪው ምክሬን ሊቀበለኝ ይገባል ከሚል መነሻ አይሁን።
 
✩ስትሰጥ መመስገንና መወደስን አስበህ አትስጥ።
 
✩ስታሸ'ማግል ግድ መታረቅ አለባችሁ ከሚል ቅድመ ሁኔታ ሊሆን አይገባም።
ከላይ የተጠቀሱትን ስታደርግ ሃሳብህ  መልካምን መፈጸም፣ሀላፍትናን መወጣት እንድሁም ሌሎችን ለመጥቀም በማሰብ ብቻና ብቻ ይሁን።
 
#ከኢብኑ_ሀዝም_ምክሮች
 
𝐓𝐞« t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group